Get Mystery Box with random crypto!

የአብክመ ፍትሕ ቢሮ ANRS JUSTICE BUREAU

टेलीग्राम चैनल का लोगो amharaattorney — የአብክመ ፍትሕ ቢሮ ANRS JUSTICE BUREAU
टेलीग्राम चैनल का लोगो amharaattorney — የአብክመ ፍትሕ ቢሮ ANRS JUSTICE BUREAU
चैनल का पता: @amharaattorney
श्रेणियाँ: राजनीति
भाषा: हिंदी
ग्राहकों: 2.34K

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


नवीनतम संदेश 67

2022-05-05 12:42:32
202 viewsAlemshet, 09:42
ओपन / कमेंट
2022-05-05 06:45:45
የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንኳን ለ81ኛው የአርበኞች የድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞቱን ይገልፃል።

በአሉ የኢትዮጵያ አርበኞች ለሀገር ነፃነት አንድነትና ክብር የኢጣልያን ፋሽሽት ወራሪ ኃይልን በመመከት ከሁሉም የሀገሪቱ አቅጣጫዎች በመትመም /በመዝመት/ ጠላትን ያስጨነቁበት እና ድል ያደረጉበት አልበገር ባይነትን ያስመሰከሩበት "የኢትዮጵያ ጥንታዊ ጀግኖች አርበኞች የድል ቀን መታሰቢያ" በዓል ሚያዚያ 27 ለ81ኛ ጊዜ በመላው ሀገራችን እየተከበረ ይገኛል።

ጥንታዊ ጀግና አርበኞች የጣልያንን ጦር ለአምስት አመት ተዋግተው የሀገር ነፃነትን ማስከበር ችለዋል። ሁላችንም ይህን አኩሪ የድል ታሪክ ህያው አድርጎ ለማቆየት የአሁኑ ትውልድ ከጀግኖች አርበኞቻችን ገድልና ታሪክ በመማር የበኩላችን ድርሻ በመወጣት እንደ ጀግኖች አርበኞቻችን ህያው ሁኖ የሚያልፍ ስራ መስራት ይጠበቅብናል።
ሚያዚያ 27 ቀን /2014 ዓ.ም
"ክብር ለጀግኖች አርበኞቻችን!"

የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ
238 viewsAlemshet, edited  03:45
ओपन / कमेंट
2022-05-04 21:11:00
የኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር ከክልል እና ከተማ አስተዳደር ፍትሕ ቢሮዎች ጋር ወጥ የሆነና የተደራጀ ሪፓርት ለማቅረብ በአዲሱ የሪፓርት ማቀረቢያ ቅፅ ዙሪያ የዙም ውይይት አካሄደ። ሚያዚያ 26 ቀን 2014.

የተጠቃለለ፣ወጥ የሆነ እና በተደራጀ መንገድ የኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር እና የክልል እና የከተማ ፍትሕ ቢሮዎች ዐቃቤ ሕግ የተሰጠውን ተልዕኮ፣ ተግባርና ኃላፊነት ውጤታማ በሆነ መልኩ መፈፀም እንዲቻል በስራ ክፍሎች የሚከናወኑ ተግባራት ሪፓርት አቀራረብ ወጥነት ያላቸው ተነባቢ፣ ግልፅና ተጠያቂነት በተሞላበት መልኩ ለማቅረብ ዓላማ ይዞ የሚከናውን መሆኑ በውይይቱ ተገልዷል።

በቀጣይ የክልል እና የከተማ አስተዳደር ፍትሕ ቢሮዎች አዲሱን የሪፓርት ፎርማት ጠንቅቀው በመረዳት ውጥነት ባለው መንገድ ሪፓርት ሊያደርጉ እንደሚገባ በውይይቱ ተነስቷል።

በቀጣይ ከዙም ውይይቱ በመነሣት በሪፓርት አላላኩ ላይ ተጨማሪ የግንዛቤ እና የመወያያ መድረክ በመፍጠር የዳይሬከተሮች እና የባለሙያዎችን ግንዛቤ በማሳደግ ወጥ እና አዳጊ የሪፓርት አቀራረብ እንዲኖር ማድረግ ይገባል ተብሏል።
252 viewsAlemshet, edited  18:11
ओपन / कमेंट