Get Mystery Box with random crypto!

የአብክመ ፍትሕ ቢሮ ANRS JUSTICE BUREAU

टेलीग्राम चैनल का लोगो amharaattorney — የአብክመ ፍትሕ ቢሮ ANRS JUSTICE BUREAU
टेलीग्राम चैनल का लोगो amharaattorney — የአብክመ ፍትሕ ቢሮ ANRS JUSTICE BUREAU
चैनल का पता: @amharaattorney
श्रेणियाँ: राजनीति
भाषा: हिंदी
ग्राहकों: 2.34K

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


नवीनतम संदेश 62

2022-05-31 07:56:14
ከሰሜን ሸዋ እና ከኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ፍትሕ መምሪያና ጽ/ ቤቶች ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ዐቃብያነ ሕግ ስልጠና ተሰጠ።
ድህነትን ለመቅረፍ በሙሉ አቅም ወደ ልማት መግባት ያስፈልጋል። ወደ ልማት ለመግባት ደግሞ ዘላቂ የሆነ ሰላም ሊረጋገጥ ይገባል።
በመሆኑም ዘላቂ ሰላም በማምጣት ወደ ልማት ለመግባት እና ድህነትን ለመቅረፍ ይቻል ዘንድ ዩ ኤን ዲ ፒ /United Nations Development Programe/ ከአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ እና ሌሎች ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር በትብብር ስራዎችን ለመስራት የቴክኒክና የበጀት ድጋፍ በማድረግ ወደ ስራ መግባቱን የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ዶ/ር አያሌው አባተ ገልጸዋል።
ዶ/ር አያሌው አባተ አክለውም ማህበረሰብ አቀፍ የግጭት አወጋገድ ዘዴዎችን በመተግበር ዘላቂ ሰላምና መረጋጋትን ለማምጣት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ እንደሚሰራ እና ከዚህ በፊት ግጭት ተከስቶባቸው በነበሩ አካባቢዎች የመልሶ መገንባት ስራዎችን መንግስታዊ ተቋማት ያከናውኑ ዘንድ ተቋማዊ አቅማቸውን ማሳደግ፣ የማህበረሰብ የእርስ በእርስ ግንኙነት እንዲጠናከር ማድረግ፣ ለጉዳት ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ጉዳት እንዳይደርስባቸው ቅድመ መከላከል ማድረግ ፤ጉዳት የደረሰባቸውን ድጋፍና ክብካቤ በማድረግ ጉዳያቸውን ወደ ሕግ በመውሰድ ፍትሕ እንዲያገኙ የማድረግ ስራ እንደሚሰራ ገልጸዋል።
በዚህ የውይይት መድረክ የዩ ኤን አይ ዲ ፕ ፕሮፋይል፣ዓላማው፣የሚጠበቅ ውጤት፣የበጀት ድልድል ቀመር፣ሰለ አፈጻጸምና ሪፖርት፣ክትትልናቁጥጥር እንዲሁም የአሰራር ስርዓት ምንነትና አተገባበር በሚሉ ነጥቦች ላይ ገለጻና ውይይት ተደርጓባቸዋል።
399 viewsAlemshet, edited  04:56
ओपन / कमेंट
2022-05-30 04:18:37
በተሰማራሁበት የስራ መስክ ከአድሎና ከሙስና የጸዳ ቀልጣፋ አግልግሎት በመስጠት
የተቋሜን ገጽታ እገነባለሁ፤
ወገኔን እክሳለሁ፤
አእምሯዊ እርካታም እጎናጸፋለሁ!
213 viewsAlemshet, edited  01:18
ओपन / कमेंट
2022-05-29 20:24:30 ወደ አሚኮ ቴሌቪዥን 2:30 ሲሆን - ፍትሕ

275 viewsAlemshet, 17:24
ओपन / कमेंट
2022-05-29 15:55:01
74 viewsAlemshet, 12:55
ओपन / कमेंट
2022-05-29 15:29:19 ከሰ/ሸዋ እና ከኦሮሞ ብሔ/አስ/ዞን ፍትህ መምሪያና ጽ/ ቤቶች ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ዐቃብያነ ህግ ስልጠና ተሰጠ።
ድህነትን ለመቅረፍ በሙሉ አቅም ወደ ልማት መግባት ያስፈልጋል። ወደ ልማት ለመግባት ደግሞ ዘላቂ የሆነ ሰላም ሊረጋገጥ ይገባል።
በመሆኑም ዘላቂ ሰላም በማምጣት ወደ ልማት ለመግባት እና ድህነትን ለመቅረፍ ይቻል ዘንድ ዩ ኤን ዲ ፒ /United Nations Development Programe/ ከአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ እና ሌሎች ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር በትብብር ስራዎችን ለመስራት የቴክኒክና የበጀት ድጋፍ በማድረግ ወደ ስራ መገባቱን የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ዷ/ር አያሌው አባተ ገልጸዋል።
ዷ/ር አያሌው አባተ አክለውም ማህበረሰብ አቀፍ የግጭት አወጋገድ ዘዴዎችን በመተግበር ዘላቂ ሰላምና መረጋጋትን ለማምጣትበሚቻልበት ሁኔታ ላይ እንደሚሰራ እና ከዚህ በፊት ግጭት ተከስቶባቸው በነበሩ አካባቢዎች የመልሶ መገንባት ስራዎችን መንግስታዊ ተቋማት ያከናውኑ ዘንድ ቸቋማዊ አቅማቸውን ማሳደግ፣ የማህበረሰብ የእርስ በእርስ ግንኙነት እንዲጠናከር ማድረግ፣ ለጉዳት ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ጉዳት እንዳይደርስባቸው ቅድመ መከላከል ማድረግ ፤ጉዳት የደረሰባቸውን ድጋፍና ክብካቤ በማድረግ ጉዳያቸውን ወደ ህግ በመውሰድ ፍትህ እንዲያገኙ   የማድረግ ስራ እንደሚሰራ ገልጸዋል።
በዚህ የውይይት መድረክ የዩ ኤን አይ ዲ ፕ ፕሮፋይል፣ዓላማው፣የሚጠበቅ ውጤት፣የበጀት ድልድል ቀመር፣ሰለ አፈጻጸምና ሪፖርት፣ክትትልናቁጥጥር እንዲሁም የአሰራር ስርዓት ምንነትና አተገባበር በሚሉ ነጥቦች ላይ ገለጻና ውይይት ተደርጓባቸዋል።
101 viewsAlemshet, 12:29
ओपन / कमेंट
2022-05-27 20:59:22
ለመሃል ሳይንት ወረዳ ፍትሕ ጽ/ቤት የተሰጠ የምስጋና የምስክር ወረቀት
254 viewsAlemshet, edited  17:59
ओपन / कमेंट
2022-05-26 21:58:42
71 viewsAlemshet, 18:58
ओपन / कमेंट
2022-05-26 21:58:35 የማዕከላዊ አርማጭሆ ወረዳ ፍትሕ ጽ/ቤት የቢሮ ግንባታ ከ50% በላይ ደረሰ።
(ግንቦት 18/2014 ዓ.ም)
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የማዕከላዊ አርማጭሆ ወረዳ አስተዳደር ምክር ቤት ካለው በጀት ላይ የፍትሕ ስርአቱን ለመደገፍ የፍትሕ ቢሮ ግንባታ ለማስገንባት 2,500,000 ብር ካፒታል በጀት በመያዝ
የማዕከላዊ አርማጭሆ ፍትሕ ጽ/ቤትም በሚያዚያ 04/2014 ዓ.ም ከወረዳው ለተደራጁ ወጣቶች ውል ሰጥቷል። ግንባታውም በጠቅላላ 6 ክፍሎች ያሉት ሲሆን 3 ባለ 4 በ 4 ስፋት ያለው ክፍል፣ 1 የወንጀል የስራ ሂደት ክፍል 4በ8 ስፈት ፣1 ባለ 4በ5 ያለው የኃላፊ ክፍል እና የመጨረሻው የኃላፊ ጸሀፊ 3 በ 4 ስፋት ያለው ክፍል ላይ ያረፈ ነው። ግንባታ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ እስካሁን ግንባታው በጥሩ ሁኔታ እየሄደ ሲሆን አሁን ያለበት ደረጃ በአማካይ ሲሰላ ከ50 % በላይ ተሰርቷል። ግንባታው በውሉ በተሰጠው ጊዜ ገደብ ውስጥ መጠናቀቅ እንደሚችልም ጉዳዩን የሚከታተለው መኃንዲስ እና ውል ተቀባዩ አያይዘው ጠቀመዋል። አሁን አገልግሎት እየሰጠ ያለው ቢሮ ንዑስ ወረዳ በነበረበት ወቅት የተሰራ በመሆኑ የተለያዩ የስራ ሂደት ባለሙያዎች በአንድ ጠባብ ቢሮ ላይ ተጨናንቀው እየሰሩ በመሆኑ ምክንያት ተገልጋይን በአግባቡ ለማስተናገድ እና "ማን የማን ባለጉዳይ" እንደሆን ለመለየት በሚያስቸግር መልኩ ነበር። ይህ ግንባታ ሲጠናቀቅ ብዙ የተቋሙ ችግሮችን ሊፈታ እንደሚችል እና የተጠናከር የፍትሕ ስርአት ለመገንባትም ያስችላል በማለት መረጃውን ያደረሱን የማዕከላዊ አርማጭሆ ወረዳ ፍትሕ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ደጉ ተቀባ ናቸው።
74 viewsAlemshet, edited  18:58
ओपन / कमेंट
2022-05-26 21:32:35
እሁድ ግንቦት 21 ቀን 2014ዓ.ም ከምሽቱ 2:30 ሰዓት ጀምሮ በ"ፍትሕ" የቴሌቭዥን ኘሮግራማችን የሴቶችና ህፃናት ጥቃት በተመለከተ የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ የክልል ዐቃቤ ሕግ የሆኑት አቶ ደሳለኝ አጥናፍ እና ወ/ሮ አበበች አዳነ በአሚኮ ቴሌቪዥን ማብራሪያ ይሰጣሉ።አዳምጠው ተመልክተው አስተያየት ይስጡን?
82 viewsAlemshet, edited  18:32
ओपन / कमेंट
2022-05-26 17:33:15
እሁድ ግንቦት 21 ቀን 2014ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ በ"ፍትሕ" የሬዲዮ ኘሮግራማችን የገጠር መሬት ባለቤት ማነው መብትና ግዴታዎችን በተመለከተ ሕጉ ምን ይላል? የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ የክልል ዐቃቤ ሕግ የሆኑት አቶ አንቲገኝ መርሻ በአማራ ሬዲዮ እና በኤፍኤም ጣቢያዎች ማብራሪያ ይሰጣሉ።አዳምጠው አስተያየት ይስጡን?

228 viewsAlemshet, edited  14:33
ओपन / कमेंट