በዛሬው እለት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት አዲስ አመራር በመምረጡ መላውን ሙስሊም ማህበረሰብ እንኳን ደስ አላችሁ እንላለን። አልሐምዱሊላህ! አማና የተረከቡትን ተመራጮች አላህ ይረዳቸው ዘንድ እየለመን፤ የመጅሊሱን አሰራር በማዘመን ሙስሊሙን ማህበረሰብ በፍትህ የሚያገለግል ብቁ ተቋም እውን እንዲያደርጉ መልካም ምኞታችንን እንገልፃለን። t.me/nesihatv 3.8K views𝕄𝕖𝕞𝕓𝕖𝕣 / 𝔽𝕠𝕝𝕝𝕠𝕨𝕖𝕣 ℙ𝕝𝕦𝕤, 02:27