የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የተወጣጡ ባለሙያዎች በቼክ ሊስት የተደገፈ ድጋፍና ክትትል ዛሬ መጋቢት 11 ቀን 2015ዓ.ም በአብክመ ፍትሕ ቢሮ ላይ አካሄዱ። ከቢሮው ማኔጅመንት አባላት ጋር አጠቃላይ ውይይት አድርገዋል። 450 viewsAlemshet Miheretie, edited 09:21