የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ፍትሕ ቢሮ አመራሮች፣ዐቃቤያነ ሕግ፣የአስተዳደር ሠራተኞች በአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ በነበሩት በአቶ ግርማ የሺጥላ ህልፈተ ህይወት - ሞት የተሰማዉን ጥልቅ ሀዘን ይገልጻል፡፡ ለቤተሰቦቻቸዉ፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉና ለሥራ ባልደረቦቻቸዉ መጽናናትን እንዲሰጥልን እንመኛለን፡፡ የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ 1.1K viewsAlemshet Miheretie, edited 07:14