ለመላው የክርሥትና አምነት ተከታዮች እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በ | የአብክመ ፍትሕ ቢሮ ANRS JUSTICE BUREAU
ለመላው የክርሥትና አምነት ተከታዮች እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በአል በሰለም አደረሳችሁ አደረሠን መጭዉ የትንሳኤ በአል የሠላም የጤናና የተቸገሩትን በመርዳት የምናከብረዉ እንዲሆን እንመኛለን። መልካም በአል።